Telegram Group & Telegram Channel
የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share



tg-me.com/kalinawit/13586
Create:
Last Update:

የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share

BY ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA 🌌





Share with your friend now:
tg-me.com/kalinawit/13586

View MORE
Open in Telegram


ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA from us


Telegram ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA 🌌
FROM USA